Quantcast
Channel: The Ethiopian Satellite Television and Radio (ESAT)
Viewing all articles
Browse latest Browse all 11186

በቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ የተገጣጠሙ የህዝብ አውቶብሶች አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆኑት ተበላሹ

$
0
0
ሐምሌ ፴(ሠላሳ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ያመረታቸው እና የገጣጠማቸው የከተማ እና  አገር አቋራጭ  አውቶብሶች አመት ሳይሞላቸው ለጉዳት ተደርገዋል። አውቶብሶቹ ከግማሽ በላይ አካላቸው በሀገር ውስጥ ሙሉ ለሙሉ የተመረተ ቢሆንም በውጭ ሃገር ግዥ የተፈፀመው የሞተር አካላቸው ግን ምንም ዓይነት ስራ ሳያከናውኑ ከጥቅም ውጭ ሁነዋል፡፡ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ [...]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 11186

Trending Articles